ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ በይርጋዓለም ከተማ የተገነባውን የጽሩይ ሳሙናና ዲተርጀንት ፋብሪካ መርቀው ከፈቱ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በሲዳማ ሀገረ ስብከት በይርጋዓለም ደ/ታቦር ኢየሱስ ወደብረ መንክራት ቅድስት አርሴማ አብያተ ክርስቲያናት ሰበካ ጉባኤ የተገነባው ጽሩይ የሳሙናና ዲተርጄንት የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ መርቀው ስራ አስጀምረዋል።